Justice for Ethiopia
-
Recent Posts
- The Meteoric Rise and Dramatic Fall of Prime Minister Abiy Ahmed January 20, 2020
- ሪትሙ ስለተቀየረ ዳንሳችንን እንቀይር! October 30, 2019
- (no title) October 29, 2019
- Ethiopia A New Dawn for Press Freedom International Observatory of Human Rights October 28, 2019
- Hate speech and killing Innocent People have consequence. October 28, 2019
- Ethnic Amharas in Oromiya Regional State at Risk of Genocide October 27, 2019
- Mob calls against Amhara & other minorities in Arsi Zone, Oromia region October 27, 2019
- Urgent action is needed!! October 26, 2019
Archives
- January 2020 (1)
- October 2019 (41)
- September 2019 (5)
- August 2019 (3)
- July 2019 (3)
- June 2019 (1)
- June 2016 (4)
- May 2016 (48)
- April 2016 (123)
- March 2016 (146)
- February 2016 (84)
- January 2016 (193)
- December 2015 (210)
- November 2015 (7)
- October 2015 (52)
- September 2015 (82)
- August 2015 (112)
- July 2015 (124)
- June 2015 (77)
- May 2015 (170)
- April 2015 (153)
- March 2015 (141)
- February 2015 (151)
- January 2015 (166)
- December 2014 (221)
- November 2014 (107)
- October 2014 (114)
- September 2014 (50)
- August 2014 (74)
- July 2014 (134)
- June 2014 (151)
- May 2014 (180)
- April 2014 (157)
- March 2014 (169)
- February 2014 (163)
- January 2014 (191)
- December 2013 (161)
- November 2013 (112)
- October 2013 (38)
Our Hero
Aresut
Category
Contact
Daily Archives: December 16, 2014
ሕዝባዊ ዕንቢተኝነት ለኢትዮጵያ ትንሳኤ!
ነብዩ ኃይሉ ባሳለፍነው ሳምንት ቅዳሜ ህዳር 27 ቀን 2007 ዓ.ም ዘጠኝ ፓርቲዎች ያቋቋሙት ትብብር የጠራው የአዳር የተቃውሞ ሰልፍ፣ በገዢው ቡድን ውንብድና ከተስተጓጎለ በኋላ ስለሰላማዊ ትግል አይረቤነት የተለያዩ አስተያየቶች በመሰጠት ላይ ናቸው፡፡ የተወኑት አስተያየቶች “ትግሉ አልጋ በአልጋ መሆን አለበት” ከሚል የዋህ … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
በማህበረ ቅዱሳን ውስጥ ኢሳትና የግንቦት 7 ፣ በፕሮቴስታንት ደግሞ የኦነግ ሰዎች አሉ ሲሉ ዶ/ር ሽፈራው ተ/ማርያም ተናግሩ
ታኀሳስ ፯(ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በቅርቡ የፌደራልና የክልል የጸጥታ ዘርፍ ሃላፊዎች በባህርዳር በተሰባሰቡበት ወቅት የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትር የሆኑት ዶ/ር ሽፈራው ተ/ማርያም ፣ ይህን የተናገሩት የሃይማኖት ተቋም የፖለቲካ ፍላጎት ማራመጃ መሆኑን ለማስረዳት ነው። ዶ/ር ሽፈራው ከአፋር የጸጥታ ዘርፍ ሃላፊ … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
ሰበር ዜና – በኢትዮጵያ የስዊድንን አምባሳደር ጨምሮ በ12 ስዊድናውያን ላይ የመግደል ሙከራ ተደረገ
ኢሳት ራድዮ ዛሬ ታህሳስ 6/2007 ዓም እንደዘገበው በግድያ ሙከራው ላይ የስዊድን የመገናኛ ብዙሃን በብዛት እየዘገቡበት መሆኑን ያብራራል። እንደ ዘገባው በኦሞ ስምጥ ሸለቆ ለሽርሽር የሄዱት በኢትዮጵያ የስዊድን አምባሳደርን ጨምሮ ሌሎች 12 ስዊድናውያን የነበሩ መሆኑን እና የተኩስ እሩምታ እንደወረደባቸው ይገልፃል። አቶ ሞላ ይግዛው በስዊድን የኢትዮጵያ … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment