Justice for Ethiopia
-
Recent Posts
- The Meteoric Rise and Dramatic Fall of Prime Minister Abiy Ahmed January 20, 2020
- ሪትሙ ስለተቀየረ ዳንሳችንን እንቀይር! October 30, 2019
- (no title) October 29, 2019
- Ethiopia A New Dawn for Press Freedom International Observatory of Human Rights October 28, 2019
- Hate speech and killing Innocent People have consequence. October 28, 2019
- Ethnic Amharas in Oromiya Regional State at Risk of Genocide October 27, 2019
- Mob calls against Amhara & other minorities in Arsi Zone, Oromia region October 27, 2019
- Urgent action is needed!! October 26, 2019
Archives
- January 2020 (1)
- October 2019 (41)
- September 2019 (5)
- August 2019 (3)
- July 2019 (3)
- June 2019 (1)
- June 2016 (4)
- May 2016 (48)
- April 2016 (123)
- March 2016 (146)
- February 2016 (84)
- January 2016 (193)
- December 2015 (210)
- November 2015 (7)
- October 2015 (52)
- September 2015 (82)
- August 2015 (112)
- July 2015 (124)
- June 2015 (77)
- May 2015 (170)
- April 2015 (153)
- March 2015 (141)
- February 2015 (151)
- January 2015 (166)
- December 2014 (221)
- November 2014 (107)
- October 2014 (114)
- September 2014 (50)
- August 2014 (74)
- July 2014 (134)
- June 2014 (151)
- May 2014 (180)
- April 2014 (157)
- March 2014 (169)
- February 2014 (163)
- January 2014 (191)
- December 2013 (161)
- November 2013 (112)
- October 2013 (38)
Our Hero
Aresut
Category
Contact
Monthly Archives: July 2014
በኮሎራዶ ግዛት ሴንቲኒያል ከተማ የምትገኝ አንዲት የ 10 አመት ታዳጊ ልጅ ያቶ አንዳርጋቸው ጽጌን መታሰር አስመልክታ ለአሜሪካዉ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ደብዳቤ ጽፋለች።
ታ ዳ ጊ ዋ ከ አ ባ ይ ሚ ዲ ያ ጋ ር ባ ደ ረ ገ ች ው ም ል ል ስ አ ን ዳ ር ጋ ቸ ው ኢ ት ዮ ጵ ያ ዊ አ ባ ት … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
Local EU statement on the situation in Ethiopia (30/07/2014)
The European Union Delegation issues the following statement in agreement with the EU Heads of Mission in Ethiopia: “The EU Delegation is deeply concerned about developments in the case of the ten bloggers and journalists charged under the Anti-Terrorism Proclamation … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
የዞን ዘጠኝ ጦማርያንና ጋዜጠኞችን ክስ አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ (አስቂኙ ክስና አስቂኙ ማስረጃ)
አገራችን ኢትዮጵያ በጥሩ ልትጠራባቸው የምትችላቸው ጉዳዮች እንዳሉ ሆነው በድህነት በሰብዓዊ መብት አያያዝ፣ በሙስና እና ሃሳብን ነጻነት በመግለጽ መብት የተለመዱ የምናፍርባቸው ጉዳዩች ሆነውመቀጠላቸው እሙን ነው፡፡ ሃሰብን በነጻነት መግለጽን አስመልክቶ ሶስት ወራትን ከፈጀ ምርመራ በኋላ በብዙ የፓሊስ ድብብቆሽሂደት የዞን9 ጦማርያን እና ጋዜጠኞች ላይ … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
የግል ሚዲያው “በፀረ ሽብር ህግ” ሊበላ ይሆን? [ኣቶ ግርማ ሠይፉ ማሩ]
የመንግሰትን ቀጣይ እርምጃ የሚያሳዩ ተከታታይነት ያላቸው በግል ሚዲያዎች ላይ የሚደረጉ ዘመቻው ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ መልክቶች እየታዩ ነው፡፡ በቀጣይ ለሚቀርበው ዶክመንተሪ ተጋባዥ አንግዳ ሆኜ ለቆርጦ ቀጥሉ ኢቲቪ ቃለ ምልልስ እንደሰጣቸው ጥያቄዎቹ ደረስውኝ ተመልክቸዋለሁ፡፡ የጥያቄዎቹን ዝርዝር እንተወው እና ዓላማው ግን ባለፈው ከቀረበው ዘጋቢ … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
41 አለማቀፍ ድርጅቶች የታሰሩት ጋዜጠኞችና ጦማርያን በአፋጣኝ እንዲፈቱ ጠየቁ
የጸረ ሽብርተኝነት ህጉ ይሻሻል ብለዋል ከዚህ በፊት በሽብርተኝነት የተፈረደባቸው እንዲፈቱ ጠይቀዋል 41 የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች፣ የፕሬስ ነጻነት አቀንቃኞች፣ አለማቀፍና ክልላዊ የሲቪል ማህበረሰብ ተቋማትና የሙያ ማህበራት መንግስት በቅርቡ የሽብርተኝነት ክስ የመሰረተባቸውን ጋዜጠኞችና የዞን 9 ጦማርያን በአፋጣኝ እንዲፈታ ለጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
6000 አዳዲስ የደህንነት አባላት ስልጠና እየተሰጣቸው ነው።
ለብአዴን አባላት እድሉ አልተሰጣቸውም። ምንሊክ ሳልሳዊ በቀጣዩ ጊዜያት የግንቦት ሰባት የተባለው የተቃዋሚ ቡድን በሃገር ውስጥ ሰርጎ በመግባት ከፍተኛ የሆነ የከተማ ውስጥ መስፋፋት ይፈጥራል ጥቃት ያካሂድብናል በሚል ስጋት መነሾ ጭንቀት ያደረበት የወያኔው ጁንታ ከመቀሌ እና ከደቡብ እንዲሁም የተወሰኑ ከኦሮሚያ ክልል የተወጣጡ … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በጋዛ ሰላም እንዲሰፍን ተማጸኑ
ሐምሌ ፳፩(ሃያ አንድ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አካባቢውን ጎብኝተው የተመለሱት የተመድ ዋና ጸሃፊ ባንኪ ሙን በጋዛ ከፍተኛ ሰብአዊ ቀውስ መከሰቱን ጠቅሰዋል፡፡ ሁለቱም ተፋላሚ ሃይሎች ጦርነቱን እንዲያቆሙ በሰብአዊነት ስም እጠይቃለሁ በማለት ዋጻ ጸሃፊው ተናግረዋል። የኢድ አል ፈጥርን በአል ምክንያት በማድረግ ሁለቱም … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
ወጣቶች “በጸረ ሰላም ሃይሎች” ላይ እርምጃ እንዲወስዱብአዴን ጠየቀ
ሐምሌ ፳፩(ሃያ አንድ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የብአዴን ወጣቶች ሊግ ጽ/ቤት በከተሞች የሚገኙ አውራጅና ጫኝ፤ሊስትሮ፤ሱቅ በደረቴ፤ተጽእኖ ፈጣሪ ወጣቶችን፤ በተለያዩ አደረጃጀቶች የታቀፉ ወጣቶችን እና በአደረጃጀት ያልታቀፉ ሌሎች ወጣቶችን በወቅታዊ ጉዳዮች ዙርያ ግንዛቤ ለማስጨበጥ የተዘጋጀው ሰነድ ፣ “የጥፋት ፖለቲከኞች እንቅስቃሴ በመላ የከተማችን … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
የተበታተነውን ትግል በአንድነት ሊመራ የሚችል የአንድነት ሀይል እንዲቋቋም የቀረበ ሀገራዊ ጥሪ
የተበታተነውን ትግል በአንድነት ሊመራ የሚችል የአንድነት ሀይል እንዲቋቋም የቀረበ ሀገራዊ ጥሪ July 27, 2014 የወያኔን አፓርታይድ ስርዓት ለማስወገድና በሀሉ አቀፍ ህዝባዊ የሽግግር መንግስት ለመተካት ጥንስስ በመሆን መሰረት የሚጥልና የተበታተነውን ትግል በአንድነት ሊመራ የሚችል የአንድነት ሀይል (የስደት መንግስት እንደአማራጭ) እንዲቋቋም የቀረበ ሀገራዊ … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
California Congressman demands the release of Andargachew Tsige
WASHINGTON – Rep. Dana Rohrabacher on Monday urged Ethiopia’s prime minister to release Andargachew Tsige, a native-born opposition leader with British citizenship who last month was extradited to the African nation from Yemen under questionable circumstances. In a letter to … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment