Justice for Ethiopia
-
Recent Posts
- The Meteoric Rise and Dramatic Fall of Prime Minister Abiy Ahmed January 20, 2020
- ሪትሙ ስለተቀየረ ዳንሳችንን እንቀይር! October 30, 2019
- (no title) October 29, 2019
- Ethiopia A New Dawn for Press Freedom International Observatory of Human Rights October 28, 2019
- Hate speech and killing Innocent People have consequence. October 28, 2019
- Ethnic Amharas in Oromiya Regional State at Risk of Genocide October 27, 2019
- Mob calls against Amhara & other minorities in Arsi Zone, Oromia region October 27, 2019
- Urgent action is needed!! October 26, 2019
Archives
- January 2020 (1)
- October 2019 (41)
- September 2019 (5)
- August 2019 (3)
- July 2019 (3)
- June 2019 (1)
- June 2016 (4)
- May 2016 (48)
- April 2016 (123)
- March 2016 (146)
- February 2016 (84)
- January 2016 (193)
- December 2015 (210)
- November 2015 (7)
- October 2015 (52)
- September 2015 (82)
- August 2015 (112)
- July 2015 (124)
- June 2015 (77)
- May 2015 (170)
- April 2015 (153)
- March 2015 (141)
- February 2015 (151)
- January 2015 (166)
- December 2014 (221)
- November 2014 (107)
- October 2014 (114)
- September 2014 (50)
- August 2014 (74)
- July 2014 (134)
- June 2014 (151)
- May 2014 (180)
- April 2014 (157)
- March 2014 (169)
- February 2014 (163)
- January 2014 (191)
- December 2013 (161)
- November 2013 (112)
- October 2013 (38)
Our Hero
Aresut
Category
Contact
Daily Archives: March 13, 2016
የጆሮና የቀንድ ዘመን! (ዲ/ን ዳንኤል ክብረት)
አንድ ጥጃ የሚያሳድግ ሰው ነበር፡፡ ጥጃውን ሲፈልግ ጆሮውን ይጎትተዋል፣ ሲፈልግ በዱላ ይዠልጠዋል፣ ሲፈልግ ጨው እያላሰ ይስበዋል፣ ሲፈልግ ደግሞ በገመድ አሥሮ ያስከትለዋል፡፡ በዚህ መንገድ ሄዶ ጥጃው አደገና ወይፈን ሆኖ ቀንድ አበቀለ፡፡ የጥጃውም ባለቤት እንደለመደው በዱላ ሊመታው፣ ጆሮውን ሊጎትተው፣ በዱላም ሊዠልጠው ተነሣ፡፡ … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
በኢትዮጵያ በፕሬስ ነጻነትና በተቃዋሚዎች ላይ የሚደርገው ጫና እንደሚያሳስባት ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች (አሉላ ከበደ- VOA)
“የንግግር ነጻነትን በማረጋግጥና ዲሞክራሲያዊ እርምጃዎችን በማጎልበት የኢትዮጵያ መንግስት ቀደም ሲል የወሰዳቸውን አዎንታዊ እርምጃዎች እንዲያጠናክ እያሳሰብን፤ በነጻ ድምጾች ላይ የሚፈጸመው አፈና ይህን መሰሉን አዎንታዊ እርምጃ ማደናቀፍ ብቻ ሳይሆን፤ የልማትና የምጣኔ ሃብት እድገትንም የሚገታ መሆኑን መጠቆም እንፈልጋለን።” የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
በሰሜን አሜሪካ የምንገኝ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት-ሁመራ ተወላጆች አስተባባሪ ኮሚቴ ለአምባሳደር ግርማ ብሩ የፃፈው ደብዳቤ
የካቲት 29, 2008 ዓ/ም MARCH 8, 2016 ለተከበሩ አቶ ግርማ ብሩ በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዋሺንግቶን ዲ.ሲ. ጉዳዩ፦ የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ የማንነት ጥያቄ፤ እኛ በሰሜን አሜሪካ የምንገኝ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያ አሜሪካውያን የወልቃይት ጠገዴ ተወላጆች፤ በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት-ሁመራ እየደረሰ ያለውን የሰብአዊ … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment