Justice for Ethiopia
-
Recent Posts
- The Meteoric Rise and Dramatic Fall of Prime Minister Abiy Ahmed January 20, 2020
- ሪትሙ ስለተቀየረ ዳንሳችንን እንቀይር! October 30, 2019
- (no title) October 29, 2019
- Ethiopia A New Dawn for Press Freedom International Observatory of Human Rights October 28, 2019
- Hate speech and killing Innocent People have consequence. October 28, 2019
- Ethnic Amharas in Oromiya Regional State at Risk of Genocide October 27, 2019
- Mob calls against Amhara & other minorities in Arsi Zone, Oromia region October 27, 2019
- Urgent action is needed!! October 26, 2019
Archives
- January 2020 (1)
- October 2019 (41)
- September 2019 (5)
- August 2019 (3)
- July 2019 (3)
- June 2019 (1)
- June 2016 (4)
- May 2016 (48)
- April 2016 (123)
- March 2016 (146)
- February 2016 (84)
- January 2016 (193)
- December 2015 (210)
- November 2015 (7)
- October 2015 (52)
- September 2015 (82)
- August 2015 (112)
- July 2015 (124)
- June 2015 (77)
- May 2015 (170)
- April 2015 (153)
- March 2015 (141)
- February 2015 (151)
- January 2015 (166)
- December 2014 (221)
- November 2014 (107)
- October 2014 (114)
- September 2014 (50)
- August 2014 (74)
- July 2014 (134)
- June 2014 (151)
- May 2014 (180)
- April 2014 (157)
- March 2014 (169)
- February 2014 (163)
- January 2014 (191)
- December 2013 (161)
- November 2013 (112)
- October 2013 (38)
Our Hero
Aresut
Category
Contact
Daily Archives: April 30, 2016
ፍሪደም ሃውስ ኢትዮጵያና ኤርትራን የጋዜጠኞች ወህኒ ቤት ብሏቸዋል
ዋና ጽ/ቤቱን በአሜሪካ ያደረገው ፍሪደም ሃውስ ባወጣው ሪፖርት ሁለቱን የምስራቅ አፍሪካ አገራት ኢትዮጵያና ኤርትራን ከሰብ ሰሃራን አገራት መካከል ዋነኞቹ የጋዜጠኞች እስር ቤት በማለት ሰይሟቸዋል፡፡ ባለፈው ዓመት ኢትዮጵያ የተወሰኑ ጋዜጠኞችንና ጦማሪያንን ከእስር ብትፈታም ሪፖርቱ ከኤርትራ በመቀጠል ዋነኛዋ ጋዜጠኞችን አሳሪ አገር በማለት … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
ከጎንደር ታፍኖ በቂሊንጦ የስቃይ ማጎሪያ የሚገኘው ወጣት አባይ ዘውዱ ሕይወቱ አዳጋ ላይ መድረሱ ታወቀ
by Sintayehu Chekol ከሰሜን ጎንደር ታፍኖ በቂሊንጦ የስቃይ ማጎሪያ የሚገኘው የቀድሞ ኣንድነት ፓርቲ ኣመራር ወጣት ኣባይ ዘውዱ በእስር ቤት ሕይወቱ ሊያልፍ እንደሚችል በከፍተኛ ሰጋት ላይ ወድቋል፡፡ ኣባይ ዘውዱ በደረሰበት የጉበት እና ጣፊያ እብጠት ሊፈነዳ ሲሆን በተጨማሪም በቲቪ-በከፍተኛ ደረጃ መታመሙ በደረሰን ጥቆማ … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
የአውስትራሊያና የካናዳ መንግስታት ዜጎቻቸው ወደኢትዮጵያ እንዳይጓዙ አሳሰቡ
ኢሳት (ሚያዚያ 21 ፥ 2008) የአውስትራሊያ መንግስት የዛሬ 15 ቀን በጋምቤላ ክልል ከ208 ሰዎች በላይ መገደላቸውንና 108 ህጻናትና ሴቶች መጠለፋቸውን ተከትሎ፣ዜጎቹ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይጓዙ ማሳሰቢያ አወጣ። የአውስትራሊያ የውጭ ጉዳይና ንግድ ሚኒስትር በመግለጫው እንዳመለከተው፣ ወደ ኢትዮጵያ ጉዞ ለማድረግ እቅድ ያላቸው አውስትራሊያውያን … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
የአማራ ህዝብ በጸጸት የሚተርከው የቅኝ ገዥነት ንስሃ የለውም!……ፕሮፌሰር ባዬ ይማም
ለአፍታ ያክል ቆም ብለን እጅግ ከመዘውተሩ የተነሳ እየቸከ የመጣውን “የአማራ የበላይነት” ሐተታ ቅቡልነት በታሪካዊ ሃቆች ማንጸሪያነት ስንመርምር፤ አስቀድሞ የበላዮቹ አማሮች እነማን ናቸው? በዚህ ቡድን ውስጥ አባልነት እንዴት ይገለጣል? የአማራ ባህል ምንድነው? ባህል ሌሎች ቅሬታዎችንና በደሎችን መሸፈኛ ትዕምርት ቃል ነውን? ወይንስ … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment