Justice for Ethiopia
-
Recent Posts
- The Meteoric Rise and Dramatic Fall of Prime Minister Abiy Ahmed January 20, 2020
- ሪትሙ ስለተቀየረ ዳንሳችንን እንቀይር! October 30, 2019
- (no title) October 29, 2019
- Ethiopia A New Dawn for Press Freedom International Observatory of Human Rights October 28, 2019
- Hate speech and killing Innocent People have consequence. October 28, 2019
- Ethnic Amharas in Oromiya Regional State at Risk of Genocide October 27, 2019
- Mob calls against Amhara & other minorities in Arsi Zone, Oromia region October 27, 2019
- Urgent action is needed!! October 26, 2019
Archives
- January 2020 (1)
- October 2019 (41)
- September 2019 (5)
- August 2019 (3)
- July 2019 (3)
- June 2019 (1)
- June 2016 (4)
- May 2016 (48)
- April 2016 (123)
- March 2016 (146)
- February 2016 (84)
- January 2016 (193)
- December 2015 (210)
- November 2015 (7)
- October 2015 (52)
- September 2015 (82)
- August 2015 (112)
- July 2015 (124)
- June 2015 (77)
- May 2015 (170)
- April 2015 (153)
- March 2015 (141)
- February 2015 (151)
- January 2015 (166)
- December 2014 (221)
- November 2014 (107)
- October 2014 (114)
- September 2014 (50)
- August 2014 (74)
- July 2014 (134)
- June 2014 (151)
- May 2014 (180)
- April 2014 (157)
- March 2014 (169)
- February 2014 (163)
- January 2014 (191)
- December 2013 (161)
- November 2013 (112)
- October 2013 (38)
Our Hero
Aresut
Category
Contact
Daily Archives: December 9, 2014
Universities are used beyond their goals by TPLF in Ethiopia
Universities in developing countries are constructed holding the aim of poverty reduction for the society. Hence the capacity of research and education institutions in the developing world are strengthened. If low-income countries are to develop into modern knowledge societies, it … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
ቦርድ የወጡ አንዳንድ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ሶማሊያ እንዲዘምቱ ጥሪ ቀረበላቸው
ኀዳር ፳፱(ሃያ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከዚህ ቀደም ሶማሊያ ውስጥ ዘምተው የነበሩና መከላከያን የአገልግሎት ዘመናቸውን በመጨረስ ወይም በጉዳት የለቀቁ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ወደ መከላከያ ተመልሰው እንዲዘምቱ በደብዳቤ ጥሪ ቀርቦላቸዋል። የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት ጥሪው የደረሳቸው ወታደሮች ጥሪውን ለመቀበል ፈቃደኞች … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
21 bodies recovered after 70 Ethiopian migrants drowned off Yemen coast: UN
SANAA (AFP) – The UN refugee agency said Monday 21 bodies have been recovered after Yemen reported dozens of Ethiopian migrants drowning when their boat sank near the entrance to the Red Sea. The interior ministry in Sanaa said in … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
Hana Lalango’s Case Causes Scrutiny of Ethiopia’s Anti-NGO Law
The brutal kidnapping and gang rape of a teenage student in Addis Ababa has spurred a movement against gender-based violence in Ethiopia and throughout the country’s diaspora communities. Sixteen-year-old Hanna Lalango was abducted by a taxi driver and a group … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
40ኛው የህጋዊው ቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ እና “ልማታዊው ሲኖዶስ”
“የብጹዕ አቡነ ዜና ማርቆስ ቦታ አሁንም ክፍት ስለሆነ በቦታው ተጠባባቂ/ምክትል ፓትርያርክ ቢመረጥ መልካም ነው” ታዬ ብርሀኑ በስደት ላይ የሚገኘው ህጋዊ ቅዱስ ሲኖዶስ 40ኛውን መደበኛ ጉባኤ ከጥቅምት 26-28/2007 ዓ/ም በኮሎምበስ ኦሀዮ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል የተካሄደው ጉባኤ ስኬታማ ነበር። እንደዚህ ዓይነቱ … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
አረመኔያዊ ሕገ ወጥ እርምጃን በጋራ እናውግዝ (ኢሕአፓ)
ህዳር 27 ቀን 2007 ዓ.ም. በአዲስ አበባ በመስቀል አደባባይና በሌሎች የከተማው አካባቢዎች በተቃዋሚ ድርጅቶች በተጠራው የ24 ሰአት የአደባባይ የአዳር ተቃውሞ ሰልፍ ላይ በመገኘት ተቃውሞቸውን ለማሰማት በተንቀሳቀሱ ዜጎች ላይ የወያኔ የፀጥታና የፖሊስ ኃይሎች ያደረሱት አፈናና አሰቃቂ ድብደባዎች ሁሉም ሰላም ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች በሙሉ በጥብቅ ሊያወግዙት … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
በሰላማዊ ተቃዋሚዎች ላይ የደረሰውን ጥቃት እናወግዛለን !!!
በአብዛኛው በወጣት ወንዶችና ሴቶች የተገነባው ሰማያዊ ፓርቲ አባል የሆነበት የዘጠኝ ፓርቲዎች ኅበረት፣ “ነፃነት ለፍትሃዊ ምርጫ” የተሰኘ የአንድ ወር መርሀ ግብር አውጥቶ፤ ችግሮችን ተጋፍጦ አብዛኛውን ተግባራዊ አድርጓል። የመርሀ ግብሩ አቢይ አካል የነበረውና በህዳር 27 እና 28 ሊከናወን ታድቆ የነበረው የ24 ሰዓት … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
እስረኞቹ የርሃብ አድማ ሊያደርጉ ነው
ህዳር 27/2007 ዓ.ም በፖሊስ ታፍሰው እስር ቤት የሚገኙት የሰማያዊና የትብብሩ አመራሮች፣ አባላትና በሰልፉ ተሳታፊዎች ነገ ታህሳስ 1/2007 ዓ.ም የርሃብ አድማ ሊያደርጉ ነው፡፡ በሰላማዊ ሰልፉ ታፍሰው የታሰሩት የሰማያዊና የትብብሩ አመራሮች፣ አባላትና የሰልፉ ተሳታፊዎች ከፍተኛ ድብደባ የደረሰባቸው ሲሆን ኢንጅነር ይልቃል ጌትነትን ጨምሮ … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
በዘጠኙ ፓርቲዎች ሰልፍ ላይ የተወሰደውን ህገወጥ እርምጃ እናወግዛለን! ከአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) የተሰጠ መግለጫ
ከአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) የተሰጠ መግለጫ አምባገነኑ የኢህአዴግ መንግስት ሰላማዊ ታጋዮችና በሰላማዊ መንገድ የሚታገሉ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ማሳደዱን አሁንም ቀጥሎበታል። የዘጠኙ ፓርቲዎች ትብብር ለህዳር 27 ጠርተውት በነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በመንግስት ኃይሎች የተወሰደውን እጅግ አረመኔያዊ የሆነ ህገ ወጥ እርምጃ አንድነት … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment
መድረክ፣ የጠራው የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ እውቅና አገኘ
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) በአዲስ አበባ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያደርግ የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ሃላፊው አቶ ጥላሁን እንደሻው ለፍኖተ- ነጻነት ገለጹ፡፡ ሰልፉ ታህሳስ 5 ቀን 2007 ዓ.ም ከጥዋቱ 3፡00 ጀምሮ እስከ ከቀኑ 7፡00 የሚዘልቅ ሲሆን፤ መነሻውን ግንፍሌ ድልድይ አድርጎ … Continue reading
Posted in Uncategorized
Leave a comment